...

ኮርፖሬሽኑ በ60 ኛው የማፑቶ የንግድ ትርዒት ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

ቀን: Aug 28, 2025

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የሩዋንዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ60 ኛው የማፑቶ የንግድ ትርዒት ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡

በማፑቶ ኢንተርናሽናል የንግድ ትርዒቱ ኢ.ኮ.ሥ.ኮ ዘርፈብዙ የሆኑ የሪልሰቴት ልማት ሥራዎችን፣ የግብዓት ማምረቻ ኢንዱስትሪዎችን፣ የፕሮጀክት ማኔጅመንት አገልግሎቶችን፣ የዲጅታላይዜሽን ሪፎርም ፕሮግራምን እንዲሁም ከኮርፖሬሽኑ ጋር በሽርክና እየሰሩ ያሉ ኩባያዎች የሥራ እንቅስቃሴዎችን አሳይቷል፡፡

ከነሀሴ 19 ቀን 2017ዓ.ም በሞዛምቢክ ሪካትላ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተጀመረው የንግድ ትርዒት እስከ ነሀሴ 25 2017ዓ.ም ድረስ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ከ27 አገሮች የተውጣጡ  ከ3ሺህ በላይ የሆኑ ተቋማት በኤግዚቢሽኑ ላይ እየተሳተፉ ይገኛል፡፡

...

ኮርፖሬሽኑ በበጀት አመቱ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ

ቀን: Aug 28, 2025

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ካለፉት ዓመታት በተሻለና ከእቅድ በላይ ማሳካቱን 2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ቀርቦ ወይይት

...

የኮርፖሬሽኑ የምገባ ማዕከል እውቅና ተሰጠው

ቀን: Aug 28, 2025

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አንጻር ያቋቋመውተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል” ከአዲስ አበባ የምገባ ኤጀንሲ እውቅና ተሰጠው፡፡

ኮርፖሬሽኑ በሚገኝበት የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ባደራጀውምገባ ማዕከል ለ200 አቅመ ደካሞች የምግብ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል፡፡

የኮርፖሬሽኑ አመራሮች እና ሠራተኞች ከደመወዛቸው

...

የታንዛኒያ የኮንትራክተሮች ምዝገባ ቦርድ አባላት የልኡክ ቡድን ኮርፖሬሽኑን ጎበኙ

ቀን: Aug 23, 2025

ልዑካኑ በጉብኝታቸው ወቅት የኮንስትራክሽን ፕሮፌሽናል ዴቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት ፣የፕሮጀክት ማኔጅመንት የልህቀት ማዕከል እና የተለያዩ የግንባታ ማምረቻ ማዕከለችንና ፋሲሊቲዎችን  ጎብኝተዋል።

‎‎የልኡክ ቡድኑ አባላትም በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽንን ለተደረገላቸው መልካም አቀባበል እና ከኮርፖሬሽኑ ለቀሰሙት ጠቃሚ ልምድ  አድናቆታቸውን ገልጸዋል።

...

በኮርፖሬሽኑ እድሳት የተደረገለት ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ

ቀን: Aug 4, 2025

በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የታደሰው ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር /ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ

የሲዳማ ህዝብ ማንነት፣ እሴት፣ ቅርስና ባህልን እንዲያንፀባርቅ ተደርጎ በሶስት ወራት ውስጥ የተጠናቀቀው እድሳቱ ቫትን ጨምሮ 511 ሚሊየን ብር ተከናውኗል።

...

ምክትል አፈጉባኤዋ የፕሮጀክቱን አፈጻጸም ጎበኙ

ቀን: Aug 4, 2025

የህዝብ  ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር  የግንባታ ፕሮጀክትን የኢ... ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል  አፈጉባኤ የተከበሩ / ሎሚ በዶ ጎበኙ።

‎‎በጉብኝታቸው ወቅትም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን(...)  ፕሮጀክቱን ከማጠናቀቂያ ጊዜው አስቀድሞ ለማስረከብ ቀንና ሌሊት ሣምንቱን ሙሉ እየሰራ መሆኑን  አድንቀዋል።

‎‎ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን የወከሉ የምክር ቤት አባላት የቤት ባለቤት  እንዲሆኑ