የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አመራሮች የኮርፖሬሽኑን ፕሮጀክቶችና የኢንዱስትሪ ዞኑን ጎበኙ
ቀን: Jun 20, 2025
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር ሚኒስትር በክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ የልዑክ ቡድን በቢሾፍቱ ከተማ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግንባታው
ቀን: Apr 15, 2025
በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩመር ራይ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ዞን፣ የኮንስትራክሽን ግብዓት ማምረቻ ማዕከልን፣ የኮንስትራክሽን ፕሮፌሽናል ዴቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት እና የኢንፎርሜሽ
ቀን: Apr 3, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና ዳን ሊፍት ቴክኖሎጂ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱ መሰረት ሁለቱ ወገኖች በአሳንስር ምርት፣ ተከላ እና ጥገና የሥራ ትብብር ለማድረግ ያስችላቸዋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው እና የዳን ሊፍት ቴክኖሎጂ መስራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል መብርሃቱ የመግባቢያ ስምምነቱን ፈርመዋል። ቀን: Mar 27, 2025
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን እየተገነባ የሚገኘው የገቢዎች ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት የህንጻ ዕድሳት እና ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ፡፡ በኮንትራት ስምምነቱ መሰረት የባለ ስድስት ወለል ህንጻ የዕድሳት ሥራ፣ የባለ ሁለት ወለል ካፍቴሪያ ግንባታ፣ የግቢ ማስዋብ ሥራ፣ የአስፋልት ንጣፍ እና የአጥር ሥራዎችን የሚያጠቃልለው ፕሮጀክት በተቀመጠለት የጥራት ደረጃ መጠናቀቁን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር አክሊሉ ታደሰ ገልጸዋል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ዘመናዊ የፕሮጀክት ማኔጅመንት ሥርዓቶችን በመጠቀም ግንባታውን በተቀላጠፈ መንገድ ለመምራት ከፍተኛ ጥረት ማደረጉን የገለፁት ሥራ አስኪያጁ በቅርቡ ርክክብ እንደሚደረግ ጠቁመዋል፡፡ ቀን: Mar 21, 2025
የጊዳቦ ሎት 2 የቀኝ ቦይና መስኖ መሠረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክት በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ለፕሮጀክቱ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የሀብት አጠቃቀሙን በማሻሻሉና ሥራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በመሥራቱ ግንባታው በጥሩ አፈጻጸም ላይ ይገኛል፡፡ የፕሮጀክቱ ግንባታ 4,894 ሄክታር መሬትን በመስኖ በማልማት የአካባቢውን አርብቶ አደር ማህበረሰብ ወደ ከፊል አርብቶ አደርነት በመቀየር የንሮ ሁኔታውን ለማሻሻል ያለመ ነው፡፡ ከ63 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር በላይ ውሃ የመያዝ እና ከ13ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የማልማት አቅም ያለው የጊዳቦ ግድብ ሥራ ፕሮጀክት ግንባታው ተጠናቆ ጥር 26 ቀን 2011ዓ.ም መመረቁ ይታወሳል፡፡ ቀን: Mar 17, 2025
በኢፌዲሪ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እና በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ
የህንድ አምባሳደር የኮርፖሬሽኑን ኢንዱስትሪ ዞን ጎበኙ
ኮርፖሬሽኑ እና ዳን ሊፍት ቴክኖሎሎጂ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
የገቢዎች ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ ዕድሳትና ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ
ፕሮጀክቱ በጥሩ የግንባታ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ
የልዑክ ቡድን አባላት የካም ሴራሚክንና ቃሊቲ የሚገኘውን የኮርፖሬሽኑን ኢንዱስትሪ ዞን ጎበኙ