...

የልዑክ ቡድን አባላት የካም ሴራሚክንና ቃሊቲ የሚገኘውን የኮርፖሬሽኑን ኢንዱስትሪ ዞን ጎበኙ

ቀን: Mar 17, 2025

በኢፌዲሪ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ክብርት / ጫልቱ ሳኒ እና በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት

...

ፕሮጀክቱ በመልካም አፈጻፀም ላይ ይገኛል

ቀን: Mar 15, 2025

በቢሾፍቱ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው የኢትዮጵያ  አየር መንገድ ግሩፕ መልሶ ማስፈር  እና  ማቋቋም የባለ 7 ወለል ቅይጥ ህንጻ ግንባታ ፕሮጀክት በመልካም አፈጻጸም ላይ

...

ኮርፖሬሽኑ ከካሳ ዲ’አርጊላ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራራመ

ቀን: Mar 15, 2025

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢኮሥኮ) በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የስሪ ዲ ኮንክሪት ህትመት ቴክኖሎጂን ለማስገባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከካሳ ዲ’አርጊላ ጋር ተፈራራመ፡፡

የስምምነቱ ዋና ዓላማ የላቀ ስሪ ዲ ኮንክሪት ህትመት ቴክኖሎጂን በማስተዋወቅ የህንጻ ግንባታ ጥራት፣

...

የፕሮጀክቱ ግንባታ ተጠናቀቀ

ቀን: Mar 11, 2025

በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ሲገነባ የነበረው የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ጤና ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በርክክብ ሂደት ላይ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሸምሱ ዲኖ ገለፁ፡፡
ኢንጂነር ሸምሱ ጤና ማዕከሉ በፍጥነት፣ በከፍተኛ ጥራት፣ በሚጠበቀው መስፈርትና ምሣሌ ሊሆን በሚችል ደረጃ በመገንባቱ የወረዳው አመራሮችና ነዋሪዎች ደስተኞች መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
ለዚህም ስኬት ጠንካራ የዕቅድ፣ የቅድመ ዝግጅት፣ የክትትል፣ የድጋፍና የቅንጅት ሥራዎች ከፍተኛውን ሚና እንደተጫወቱ ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡

...

የአለም ምህንድስና ቀን እና አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከበረ

ቀን: Mar 10, 2025

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን እና የአለም ምህንድስና ቀንን አከበሩ፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ዮናስ አያሌው፣ የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር አማኑኤል መኮንን፣ የተባበሩት መንግስታት የፕሮጀክት አገልግሎት ቢሮ ሃላፊ ሚስ ሶንያ ቫርጋ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር አባላት እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በእለቱ ሴቶችን በምህንድስና፣ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ሂሳብ መስኮች ስለማብቃት ፣ ርእደ መሬትን የሚቋቋሙ ህንጻዎች ግንባታን በተመለከተ፣ ስለአከባቢ ፣ የሥራ ላይ ደህንነት እና ጤና ጉዳዮች ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።

...

Concrete Roof Tile Factory Begins Trial Production

ቀን: Mar 6, 2025

ቃሊቲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) የኢንዱስትሪ መንደር የተተከለው የኮንክሪት ሩፍታይልስ ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ማምረት ጀመረ፡፡
በኮርፖሬሽኑ የኮንክሪት ሩፍታይልስ ማምረቻ ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር በቀን እስከ 2 ሺህ 500 ሩፍታይሎችን ማምረት ይችላል፡፡