ኮርፖሬሽኑ ለኤክስፖው ባበረከተው አስተዋጽኦ እውቅናና ሠርተፊኬት ተሰጠው
ቀን: Nov 30, -1
"አርብቶ አደርነት:የምስራቅ አፍሪካ ህብረ ቀለም በሚል መሪ ቃል" ከጥር 16 እስከ 23 ቀን 2016አ.ም በሚሌኒዬም አዳራሽ
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሠራተኞች <<ሀብትን የመፍጠር ጉዟችን፤ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች>> በሚል ርእስ በቀረበ ሰነድ ላይ ጥር
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሠራተኞች <<ሀብትን የመፍጠር ጉዟችን፤ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች>> በሚል ርእስ በቀረበ ሰነድ ላይ ጥር
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) የአመራር አካላትና ሠራተኞች በኢትዮጵያ መንግስት የ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ የስድስት ወራት ሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ በኮርፖሬሽኑ የህግ አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሰፋ ከሲቶ መጋቢት 06 ቀን 2016 ዓ.ም የመንግስትን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ሥራ አፈጻጸም ለተሰብሳቢዎች ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት የሀገሪቱ መንግስት በተጠቀሰው ጊዜ በበርካታ ዘርፎች መልካም ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ እንደ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ የኢትዮጵያ መንግስት በተያዘው የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ 7.9 በመቶ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ የቻለ ሲሆን ይህ ውጤት ከሰሃራ በታች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛው ቦታ እንደሚይዝ ጠቁመዋል፡፡ በስብሰባው ወቅት የኮርፖሬሽኑ የአመራር አካላትና ሠራተኞች በሰላምና ጸጥታ፣ በኑሮ ውድነት እና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በርካታ አስተያዬቶችን እና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው መልስ ሰጥተውባቸዋል፡፡ ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ሴት ሠራተኞችና የአመራር አካላት “የሴቶችን አቅም እንደግፍ ለውጥን እናፋጥን” በሚል መሪ ሐሳብ በተከናወነው 21ኛ ዙር ቅድሚያ ለሴቶች የአምስት ኪሎ ሜትር
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተቀናጀ ሥራ አመራር ሥርዓት (ISO 9001:2015፣ ISO 14001:2015፣ ISO 45001:2018) እውቅና ባገኘባቸው የISO ስታንዳርዶች ላይ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት
በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ እና በኮርፖሬሽኑ እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተደረገ
በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ እና በኮርፖሬሽኑ እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተደረገ
የአመራር አካላትና ሠራተኞች በመንግስት 6-ወራት ሥራ አፈጻጸም ላይ ተወያዩ
የኮርፖሬሽኑ ሴት ሠራተኞች የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ ተሳተፉ
ኮርፖሬሽኑ ዕውቅና ያገኘባቸውን የISO ስታንዳርዶች ይዞ እንዲቀጥል ተደረገ