...

ኮርፖሬሽኑ ለኤክስፖው ባበረከተው አስተዋጽኦ እውቅናና ሠርተፊኬት ተሰጠው

ቀን: Nov 30, -1

"አርብቶ አደርነት:የምስራቅ አፍሪካ ህብረ ቀለም በሚል መሪ ቃል" ከጥር 16 እስከ 23 ቀን 2016. በሚሌኒዬም አዳራሽ

...

በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ እና በኮርፖሬሽኑ እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተደረገ

ቀን: Nov 30, -1

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሠራተኞች <<ሀብትን የመፍጠር ጉዟችን፤ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች>> በሚል ርእስ በቀረበ ሰነድ ላይ ጥር

...

በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ እና በኮርፖሬሽኑ እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተደረገ

ቀን: Nov 30, -1

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሠራተኞች <<ሀብትን የመፍጠር ጉዟችን፤ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች>> በሚል ርእስ በቀረበ ሰነድ ላይ ጥር

...

የአመራር አካላትና ሠራተኞች በመንግስት 6-ወራት ሥራ አፈጻጸም ላይ ተወያዩ

ቀን: Nov 30, -1

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) የአመራር አካላትና ሠራተኞች በኢትዮጵያ መንግስት የ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ የስድስት ወራት ሥራ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረጉ፡፡

በኮርፖሬሽኑ የህግ አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሰፋ ከሲቶ መጋቢት 06 ቀን 2016 ዓ.ም የመንግስትን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ሥራ አፈጻጸም ለተሰብሳቢዎች ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት የሀገሪቱ መንግስት በተጠቀሰው ጊዜ በበርካታ ዘርፎች መልካም ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡

እንደ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ የኢትዮጵያ መንግስት በተያዘው የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ 7.9 በመቶ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ የቻለ ሲሆን ይህ ውጤት ከሰሃራ በታች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛው ቦታ እንደሚይዝ ጠቁመዋል፡፡

በስብሰባው ወቅት የኮርፖሬሽኑ የአመራር አካላትና ሠራተኞች በሰላምና ጸጥታ፣ በኑሮ ውድነት እና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በርካታ አስተያዬቶችን እና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው መልስ ሰጥተውባቸዋል፡፡  

...

የኮርፖሬሽኑ ሴት ሠራተኞች የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ ተሳተፉ

ቀን: Nov 30, -1

ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ሴት ሠራተኞችና የአመራር አካላት  የሴቶችን አቅም እንደግፍ ለውጥን እናፋጥንበሚል መሪ ሐሳብ በተከናወነው  21 ዙር ቅድሚያ ለሴቶች የአምስት ኪሎ ሜትር

...

ኮርፖሬሽኑ ዕውቅና ያገኘባቸውን የISO ስታንዳርዶች ይዞ እንዲቀጥል ተደረገ

ቀን: Nov 30, -1

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተቀናጀ ሥራ አመራር ሥርዓት (ISO 9001:2015 ISO 14001:2015 ISO 45001:2018) እውቅና ባገኘባቸው ISO ስታንዳርዶች ላይ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት