.jpg)
ፕሮጀክቱ በማጠናቀቂያው ምዕራፍ ላይ ይገኛል
ቀን: Feb 28, 2025
የኮርፖሬሽኑ የግማሽ አመት አፈጻጸም አበረታች መሆኑ ተገለጸ
ቀን: Feb 27, 2025
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢኮሥኮ)ን የ6 ወራት አፈፃፃም ገምግሟል።
ኮርፖሬሽኑ በእቅድ አፈጻጸሙ የተሻለ አቋም ላይ እንደሚገኝ የገለጸው ሆልዲንጉ በተለይም በመሰረተ ልማት ዘርፎች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባም አመላክቷል፡፡
ኮርፖሬሽኑ ካለው አቅም አንጻር በቀጣይ የላቀ አፈጻጸም እንደሚያስመዘግብ ያለውን እምነት በመግለፅ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገልጿል።

እንኳን ደስ አላችሁ!
ቀን: Feb 15, 2025
ላለፉት ሁለት ዓመታት በወሰን ማስከበር ችግር ምክንያት ግንባታው የዘገየው በኢ.ኮ.ሥ.ኮ እየተገነባ የነበረው የያቤሎ ከተማ ባይፓስ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ የክልሉ መንግስት ችግሩን መፍታቱን ተከትሎ ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡

ኮርፖሬሽኑ በዓለም አቀፉ የመስኖ ልማትና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ እየተሳተፈ ነው
ቀን: Feb 12, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን "የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ ጉባዔ እየተሳተፈ ነው፡፡
ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን በጉባዔው የተለያዩ የዓለም ሀገራት ተወካዮች እየተሳተፉ ነው፡፡ ጎን ለጎንም የመስኖ ሥራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ ለእይታ ክፍት ተደርጓል።
በዚህ ጉባኤ እና አውደርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለመስኖ እና ለውሃ ሥራዎች የሚያገለግሉ የተለያዩ ምርቶቹን እና አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡

ኮርፖሬሽኑ ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር የፕሮጀክት ኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ
ቀን: Jan 29, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን(ኢኮሥኮ) ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር ከ5.5 ቢሊዮን ብር በላይ የኮንትራት ዋጋ ያለው ፕሮጀክት ለመገንባት የኮንትራት
ቀን: Jan 29, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን(ኢኮሥኮ) ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር ከ5.5 ቢሊዮን ብር በላይ የኮንትራት ዋጋ ያለው ፕሮጀክት ለመገንባት የኮንትራት
ኮርፖሬሽኑ ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር የፕሮጀክት ኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ