...

ሰልጣኝ ዕጩ ፕሮጀክት ማናጀሮች ተግባራዊ ሥልጠና ጀመሩ

ቀን: Nov 30, -1

ይህ አማርኛ መጻፊያ ቦታ ነው።

...

The Corporation provides Christmas gift for the poor, elderly

ቀን: Nov 30, -1

ይህ አማርኛ መጻፊያ ቦታ ነው።

...

Project’s Performance Reaches 90 Percent

ቀን: Nov 30, -1

ይህ አማርኛ መጻፊያ ቦታ ነው።

...

የኮርፖሬሽኑ የምገባ ማዕከል ለዓቅመ-ደካማ ወገኖች ስጦታ አበረከተ

ቀን: Nov 30, -1

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖራሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በየካ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 09 ለሚኖሩ ዓቅመ-ደካማ ወገኖች ለዓመት በዓል መዋያ የሚሆን የገንዘብ ልገሳ አደረገ፡፡

በኮርፖሬሽኑ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ታህሳስ 27 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደው የልገሳ ፕሮገራም ላይ እንደተናገሩት ማዕከሉ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ 132 ዓቅመ-ደካማ ወገኖች ለእያንዳንዳቸው 5 ሺህ ብር፣ በድምሩ 660 ሺህ ብር ወጪ በማድረግ ለተጠቃሚዎች አከፋፍሏል፡፡

ማዕከሉ ከሰኔ 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለ151 ዓቅመ ደካማ ወገኖች በቀን አንድ ጊዜ የምገባ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝና በትላልቅ ሀገራዊ በዓላት ለዓቅመ-ደካማ ወገኖች የቁሳቁስና የገንዘብ ስጦታ የሚሰጥ ተቋም እንደሆነ የማዕከሉ ኃላፊ አቶ አብርሃም ኤርፖ ጠቁመዋል፡፡

በልገሳ ፕሮገራሙ ላይ የተገኙት አቶ ዮሃንስ ገ/ጻዲቅ እና አቶ ቶሎሳ ቢሹ የተባሉ የአዲስ አበባ ምገባ ማዕከላት የሥራ ኃላፊዎች እንደተናገሩት የኮርፖሬሽኑ ማዕከል በአዲስ አበባ ከተማ ከተቋቋሙት ማዕከላት ውስጥ 13ኛውና ተጠቃሚዎቹን በአግባቡ በማስተናገድ አርአያ የሆነ ተቋም መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ስጦታ ከተበረከተላቸው ወገኖች ውስጥ አንዳንዶቹ እንደተናገሩት ኮርፖሬሽኑ በእረፍት ቀናት ጭምር የምገባ አገልግሎቱን እንደሚሰጥ ገልጸው በመላው ሀገሪቱ ሰላም እንዲሰፍንና የተረጋጋ ገበያ እንዲሆን አጥብቀው እንደሚጸልዩ ገልጸዋል፡፡  

 

...

ECC Secures over 5 Billion ETB in Revenue

ቀን: Nov 30, -1

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 15፣ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ የተከለሠ የኮንትራት ዋጋ (ቫትን ሳይጨምር) እየተገነባ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ መግቢያ እና መውጫ የግብርና ውጤቶች ገበያ ማዕከል አፈፃፀም 90 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ ሎት 1 ሥራ አስኪያጅ ገለፁ፡፡

በአሁኑ ሠዓት ከማጠናቀቂያ እና ኤሌክትሮ-ሜካኒካል ሥራዎች በቀር ሌሎች ሥራዎች በከፊል መጠናቀቃቸውንና በአጠቃላይ የፕሮጀክቱ ሥራዎች አፈፃፀም በአማካይ 90 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ ሎት 1 ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዓለማየሁ ካሣ ገልፀዋል፡፡

እንደ ኢንጂነር ዓለማየሁ ገለጻ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) እ.ኤ.አ. ታህሳስ 20 ቀን 2020 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው ይህን ፕሮጀክት እስከ እ.ኤ.አ ታህሳስ 30 ቀን 2023 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ ከፕሮጀክቱ ባለቤት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር ተዋውሎ የነበረ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ሆኖም ከወሰን ማስከበር እና ከክፍያ ጋር በተያያዙ ችግሮች ምክንያት ግንባታው በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ውስጥ መጠናቀቅ ባለመቻሉ ፕሮጀክቱን በአንድ ወር ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ (እስከ ጥር 30 ቀን 2024 ዓ.ም) ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡

በ93.9 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈው ይህ ፕሮጀክት የአትክልትና ፍራፍሬ መሸጫ ብሎኮችን፣ የጥራጥሬ መሸጫ ብሎኮችን፣ የአስተዳደር ህንፃን፣ የሱፐር ማርኬት፣ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶችን፣ የመንገድ፣ የመኪና ማቆሚያ፣ የአጥር፣ የአረንጓዴ ስፍራ፣ የአትክልት ማጠቢያ፣ የኤሌክትሪክ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ፣ የደረቅ ቆሻሻ ማበስበሻ እና ማጠራቀሚያ፣ የጀ

...

የፕሮጀክቱ አፈፃፀም 90 በመቶ ደረሰ

ቀን: Nov 30, -1

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 15፣ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ የተከለሠ የኮንትራት ዋጋ (ቫትን ሳይጨምር) እየተገነባ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ መግቢያ እና መውጫ የግብርና ውጤቶች ገበያ ማዕከል አፈፃፀም 90 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ ሎት 1 ሥራ አስኪያጅ ገለፁ፡፡

በአሁኑ ሠዓት ከማጠናቀቂያ እና ኤሌክትሮ-ሜካኒካል ሥራዎች በቀር ሌሎች ሥራዎች በከፊል መጠናቀቃቸውንና በአጠቃላይ የፕሮጀክቱ ሥራዎች አፈፃፀም በአማካይ 90 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ ሎት 1 ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዓለማየሁ ካሣ ገልፀዋል፡፡

እንደ ኢንጂነር ዓለማየሁ ገለጻ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) እ.ኤ.አ. ታህሳስ 20 ቀን 2020 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው ይህን ፕሮጀክት እስከ እ.ኤ.አ ታህሳስ 30 ቀን 2023 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ ከፕሮጀክቱ ባለቤት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር ተዋውሎ የነበረ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ሆኖም ከወሰን ማስከበር እና ከክፍያ ጋር በተያያዙ ችግሮች ምክንያት ግንባታው በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ውስጥ መጠናቀቅ ባለመቻሉ ፕሮጀክቱን በአንድ ወር ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ (እስከ ጥር 30 ቀን 2024 ዓ.ም) ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑን ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡

በ93.9 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈው ይህ ፕሮጀክት የአትክልትና ፍራፍሬ መሸጫ ብሎኮችን፣ የጥራጥሬ መሸጫ ብሎኮችን፣ የአስተዳደር ህንፃን፣ የሱፐር ማርኬት፣ የህዝብ መፀዳጃ ቤቶችን፣ የመንገድ፣ የመኪና ማቆሚያ፣ የአጥር፣ የአረንጓዴ ስፍራ፣ የአትክልት ማጠቢያ፣ የኤሌክትሪክ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ፣ የደረቅ ቆሻሻ ማበስበሻ እና ማጠራቀሚያ፣ የጀ