
ኮርፖሬሽኑ ከካሳ ዲ’አርጊላ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራራመ
ቀን: Mar 15, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢኮሥኮ) በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የስሪ ዲ ኮንክሪት ህትመት ቴክኖሎጂን ለማስገባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከካሳ ዲ’አርጊላ ጋር ተፈራራመ፡፡
የስምምነቱ ዋና ዓላማ የላቀ የስሪ ዲ ኮንክሪት ህትመት ቴክኖሎጂን በማስተዋወቅ የህንጻ ግንባታ ጥራት፣
ቀን: Mar 11, 2025
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ሲገነባ የነበረው የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ጤና ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በርክክብ ሂደት ላይ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሸምሱ ዲኖ ገለፁ፡፡
የፕሮጀክቱ ግንባታ ተጠናቀቀ
ኢንጂነር ሸምሱ ጤና ማዕከሉ በፍጥነት፣ በከፍተኛ ጥራት፣ በሚጠበቀው መስፈርትና ምሣሌ ሊሆን በሚችል ደረጃ በመገንባቱ የወረዳው አመራሮችና ነዋሪዎች ደስተኞች መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
ለዚህም ስኬት ጠንካራ የዕቅድ፣ የቅድመ ዝግጅት፣ የክትትል፣ የድጋፍና የቅንጅት ሥራዎች ከፍተኛውን ሚና እንደተጫወቱ ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡
የአለም ምህንድስና ቀን እና አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከበረ
ቀን: Mar 10, 2025
.jpg)
Concrete Roof Tile Factory Begins Trial Production
ቀን: Mar 6, 2025

የብረት መቁረጫና ማጠፊያ ዎርክሾፕ
ቀን: Mar 4, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የብረት መቁረጫና ማጠፊያ (Rebar cutting and bending) ዎርክሾፕ በማደራጀት አስፈላጊ የብረት ግብዓቶችን በማዕከል ደረጃ ለፕሮጀክቶች እያቀረበ ይገኛል፡፡
ይህ ዎርክሾፕ የኮርፖሬሽኑ የሥራ ክፍሎችና ፕሮጀክቶች በሚያቀርቡት መጠንና ስኬጁል መሰረት ብረትን በመቁረጥ፣ በማጠፍና በሚፈለገው መንገድ በማስተካከል ብረቱ ጥቅም ላይ ወደ ሚውልበት ፕሮጀክት አንዲደርስ እያደረገ ይገኛል፡፡፡
ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ የተቆረጡና የታጠፉ ብረቶች ከአንድ ማዕከል እንዲቀርቡ መደረጉ የብረት አጠቃቀም እንዲሻሻል፣ ብክነት እንዲቀንስ፣ ፕሮጀክቶች ብረት በመቁረጥና በማጠፍ
ቀን: Feb 28, 2025
ፕሮጀክቱ በማጠናቀቂያው ምዕራፍ ላይ ይገኛል