ለኤግዚቢሽኑ አስተዋጽዖ ላበረከቱ እውቅናና ሽልማት ተበረከተ
ቀን: Nov 30, -1
በሀገራችን ለሁለተኛ ጊዜ በሚሌኒየም አዳራሽ የተካሄደው ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024 አለም አቀፍ አውደርእይ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የተለያዩ ተቋማት የምስጋናና እና
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የቃሊቲ ግቢ የአመራር አካላትና ሠራተኞች የደም ልገሳ አደረጉ፡፡ የደም ልገሳው ከደም ባንክ
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከካም ሴራሚክ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ጋር በመሆን ከ2 ቢሊዮን በላይ
ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከካናዳው 1052296BC LTD ጋር የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን ስምምነቱ በቀጣይ ሁለቱም ተቋማት በሀገራችን ውስጥ በኮንስትራክሽን ግብአት ምርት፣ በተፈጥሮ ማዳበሪያ ምርት፣ በፋይበር ፣ በሪኢንፎርስመንት ባር እና ተያያዥ መስኮች በትብብር ለመሥራት ያስችላቸዋል። በስምምነት ስነ-ስርአቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ ተገኝተዋል። ቀን: Nov 30, -1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ሠራተኞች የኮርፖሬሽኑ የ5 አመት (ከ2012-2016አ.ም) ስትራቴጂክ እቅድ አፈጻጸም ያስመዘገባቸው ውጤቶች እና ያጋጠሙ ችግሮች ላይ ተወያይተዋል። በተጨማሪም ሠራተኞቹ በቀጣይ 5 አመት ሊተገበሩ በታቀዱ ስትራቴጂክ ግቦች እና ዋና ዋና ተግባራት ላይ የቡድን ውይይት በማድረግ እቅዱን ለማዳበር የሚያስችሉ ሀሳቦችን አንስተዋል። በተያያዘም ከስትራቴጂክ እቅዱ በመነሳት በተዘጋጁ የተለያዩ ስትራቴጂ ሰነዶች ላይ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ተደርጓል። ቀን: Nov 30, -1
በሮም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ከኮፊን ኢንዱስትሪያል አስፍሪካ እና ሜዲትራኒያን እና በቦንለይ ኤረዲ የህግ አማካሪ
የኮርፖሬሽኑ የአመራር አካላትና ሠራተኞች የደም ልገሳ አደረጉ
ኮርፖሬሽኑ ከካም ሴራሚክ ጋር በመሆን የሴራሚክ አምራች ፋብሪካ አቋቋመ
ኮርፖሬሽኑ ከ1052296BC LTD ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች በተቋሙ ስትራቴጂክ እቅድ እና አፈጻጸም ላይ ተወያዩ
የኢትዮ-ጣሊያን የቢዝነስ ፎረም በሚላን ከተማ